ኢትዮጵያን ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ  የማውጣት አሳፋሪ ፕሮጄክት

ኢትዮጵያን ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማውጣት አሳፋሪ ፕሮጄክት

Response to Removal of the name Ethiopia from the Bible ኢትዮጵያን ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ  የማውጣት አሳፋሪ ፕሮጄክት በቅርቡ በጀርመን ሐገር የሚኖር በንቲ ኦጁሉ ቴሶ የተባለ ሰው ኢትዮጵያ የሚለውን ስም በሙሉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማውጣት ‹‹ጥናት›› አድጎ በዚሁ ጥናት ዶክትሬቱን እንደተቀበለ ተናግሯል፡፡ ይህ ሰው “ኦፕራይድ” ለሚባል ድረ-ገጽ ጋዜጠኛ የሰጠውን ቃለ...
አቤት መመሳሰል!

አቤት መመሳሰል!

 ሰው አምላክ ይሰራል ዛሬም እንደጥንቱ ጠርቦ ያስቀምጣል በልቡ በቤቱ፤ ይሸላልመዋል በጨርቅ በክራባት ይወለውለዋል ጥብቅና ቆሞለት። እሾህ ከሞላበት መረን ከበቀለ ከተጣመመ ልብ አመጻን ካዘለ ሰዎችን ይጠርባል ቀርጾ ሊያመልካቸው ነብይ ሐዋርያ ምንትስ ሊላቸው። እርሱ በሌለበት አምልኮ አይደምቅም ሐዘን ይላበሳል አንድም ሰው አይስቅም። አቤት መመሳሰል! ገላውን ባይፍቅም ባይቆስል ደረቱ እውቀቱን ገንዘቡን ይገብራል ስንቱ!...
ጽሁፎችን ለማሰራጨት ለሚፈልጉ

ጽሁፎችን ለማሰራጨት ለሚፈልጉ

በዚህ ድረ-ገጽ ጽሁፎችንና መልእክቶችን ለማስተላለፍ የምትፈልጉ ወገኖች ያላችሁን ጽሁፍ በአድራሻችን Adamtulu@gmail.com የጽሁፉን ይዘትና አይነት ከአገልግሎታችን ጋር ያለውን ቀረቤታ ቃኝተን በቀጥታ...
ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት!

ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት!

ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት! በወንድም ሰለሞን ጥላሁን /መጋቢ/ Sept 28, 2017 ከፌስቡክ የተወሰደ በዚህ ደረጃ የምሰጠው አስተያየት በየቦታው ተከስቶ እንደሆነ ባላውቅም፣ ትኩረቴ በአንድ አካባቢ የተከሰተን አሳሳቢ ጕዳይን ይመለከታል፣ ያስተዋልኩት ነገር ቤተ ክርስቲያን የገዛ ልጇቿ ጉልቤ (Bullies) ሆነውባታል፣ ሁለተኛም ሊደግሙ የማይገባቸውን ስህተትም ፈጽመዋል፣ እንድል አስገድዶኛል፣...