አቤት መመሳሰል!

አቤት መመሳሰል!

 ሰው አምላክ ይሰራል ዛሬም እንደጥንቱ ጠርቦ ያስቀምጣል በልቡ በቤቱ፤ ይሸላልመዋል በጨርቅ በክራባት ይወለውለዋል ጥብቅና ቆሞለት። እሾህ ከሞላበት መረን ከበቀለ ከተጣመመ ልብ አመጻን ካዘለ ሰዎችን ይጠርባል ቀርጾ ሊያመልካቸው ነብይ ሐዋርያ ምንትስ ሊላቸው። እርሱ በሌለበት አምልኮ አይደምቅም ሐዘን ይላበሳል አንድም ሰው አይስቅም። አቤት መመሳሰል! ገላውን ባይፍቅም ባይቆስል ደረቱ እውቀቱን ገንዘቡን ይገብራል ስንቱ!...
ጽሁፎችን ለማሰራጨት ለሚፈልጉ

ጽሁፎችን ለማሰራጨት ለሚፈልጉ

በዚህ ድረ-ገጽ ጽሁፎችንና መልእክቶችን ለማስተላለፍ የምትፈልጉ ወገኖች ያላችሁን ጽሁፍ በአድራሻችን Adamtulu@gmail.com የጽሁፉን ይዘትና አይነት ከአገልግሎታችን ጋር ያለውን ቀረቤታ ቃኝተን በቀጥታ...
ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት!

ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት!

ስለ ጉልበታችሁ አምላክ ቤተ ክርስቲያንን ተዉአት! በወንድም ሰለሞን ጥላሁን /መጋቢ/ Sept 28, 2017 ከፌስቡክ የተወሰደ በዚህ ደረጃ የምሰጠው አስተያየት በየቦታው ተከስቶ እንደሆነ ባላውቅም፣ ትኩረቴ በአንድ አካባቢ የተከሰተን አሳሳቢ ጕዳይን ይመለከታል፣ ያስተዋልኩት ነገር ቤተ ክርስቲያን የገዛ ልጇቿ ጉልቤ (Bullies) ሆነውባታል፣ ሁለተኛም ሊደግሙ የማይገባቸውን ስህተትም ፈጽመዋል፣ እንድል አስገድዶኛል፣...
ቤተክርስቲያን የማን ናት? አማኞችስ የማን ናቸው?

ቤተክርስቲያን የማን ናት? አማኞችስ የማን ናቸው?

ብዙ ጊዜ ስለቤተክርስቲያን የባለቤትነት ጥያቄ ሲነሳ ለአብዛኛው ሰው ቶሎ የሚታወሰው “ቤተክርስቲያንማ የጌታ ናት” የሚል ጠቅላላ መልስ ነው፡፡ በእርግጥ ቤተክርስቲያን የክርስቶስ እንጂ የማንም አለመሆኗን ሁላችንም ብናውቅም ስለቤተክርስቲያን ባለቤትነት ወይም የይገባኛል ጥያቄዎች ሰዎች ሲሰነዘሩ መስማታችን የተለመደ ሆኗል፡፡ በክርስቶስ አምነው የዳኑትን ክርስቲያኖች ብለን ስንጠራቸው እነዚህ ወገኖች በአንድ ላይ ለአንድ አላማ...